ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድንን ጋር እየተወያዩ ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድንን ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድን ጋር እየተወያዩ ነው። 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኮንግረስማን ክሪስ ስሚዝ የተመራ የልዑካን ቡድንን በፅህፈት ቤታቸው ነው ተቀብለው እያነጋገሩ ያሉት።

በውይይታቸውም የኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነትን አንድ ምዕራፍ ከፍ የሚደርጉ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን እንደሚፈፅሙ እንደሚጠበቅ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመለክታል።







Source: Fana Broadcasting / #FBC